ሐምሌ 18/2016 ዓ.ም(ኬላ)

የደቡብ ሶዶ ወረዳ ለአለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ የዲጂታል ፕላትፎርም ሆኖ የሚያገለግለውን ወረዳዊ ድህረገጽ በማበልፀግ አየር ላይ መዋል መቻሉን ተገለፀ። የደቡብ ሶዶ ወረዳ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፅ/ቤት ከምስራቅ ጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ጋር በመተባበር የደቡብ ሶዶ ወረዳ ወረዳዊ ድህረገጽ…
የደቡብ ሶዶ ወረዳ ለአለም አቀፍ ማህበረሰብ ለማስተዋወቅ የዲጂታል ፕላትፎርም ሆኖ የሚያገለግለውን ወረዳዊ ድህረገጽ በማበልፀግ አየር ላይ መዋል መቻሉን ተገለፀ። የደቡብ ሶዶ ወረዳ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፅ/ቤት ከምስራቅ ጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ጋር በመተባበር የደቡብ ሶዶ ወረዳ ወረዳዊ ድህረገጽ…
8 2010 የጨረታ ማስታወቂያ 16 2017 መዝናኛ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከሰባ አምስት ዓመታት በላይ ሲታተምና ሲነበብ ኖሯል። በገጾቹ ከሚያስተናግዳቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ የጨረታ ማስታወቂያ ነው። መቼም አለማንበብ በምንም ተዓምር የሚያኮራ ጉዳይ ባይሆንም አንዳንዶች አዲስ ዘመን ጋዜጣን አናነብም የሚሉ አሉ። ሆኖም ጋዜጣውን…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እጅግ በርካታ ሰዎችን ለ Interview እና ለ ፅሁፍ ፈተና ጠርቷል ስም ዝርዝራቹን በጥንቃቄ ተመልከቱ ስም ዝርዝር ለማየት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
የጉራጌ ሙዚቃ ፈር ቀዳጅ የሶዶ ክስታኔ ቋንቋ አቀንቃኝ የባህል አምባሳደር የኢትዮጲያ ባህላዊ ሙዚቃ ንጉስ። ጋሽ አርጋው በዳሶ። የጉራጊኛ ሙዚቃ ጀማሪ የጉራጌን ባህልና ቋንቋ ከኢትዮጲያ አልፎ ለአለም ያስተዋወቀ ጀግና ሙዚቀኛ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እጅግ በርካታ ሰዎችን ለ Interview እና ለ ፅሁፍ ፈተና ጠርቷል ስም ዝርዝራቹን በጥንቃቄ ተመልከቱ ስም ዝርዝር ለማየት ከታች ሊንኩን ይጫኑ
የደቡብ ሶዶ ወረዳ ገቢዎች ፅ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ጌራ አሰና እንደገለፁት የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮች የግብር አሰባሰብ ሁኔታ በሁለት ማዕከላት ከባለድርሻ ተቋም ከንግድ
እንደሀገር እየጨመረ ያለዉን የወባ ወረርሽኝ ከፍ እያለ መምጣቱን የገለፁት ኃላፊው እንደ ወረዳም ተጋላጭ በሆኑ 3 ቀበሌዎች በሽታውን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያሉ ልማት ቡድኖች ከጤና
ዘገባው የደቡብ ሶዶ ወረዳ መንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ነው።
Welcome to WordPress. This is your first post. Edit or delete it, then start writing!