ነሃሴ 03/2016 ዓ’ም (ኬላ)

የተዘጋጀውን የኢኮደርስ ስልጠና ለወጣቶች ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ስራ ማጠናቀቁን የደቡብ ሶዶ ወረዳ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፅ/ቤት አስታወቀ።

ስልጠናውን ለመውሰድ የተመዘገቡ ወጣቶች ኦረንቴሽን እና የስልጠናውን ሂደት አስመልክቶ ግንዛቤ ስለሚሰጥ ሰኞ ማለትም 06/12/2016ዓ.ም በ8:00 በወረዳው ምክር ቤት አዳራሽ በመገኘት እንዲከታተሉ የፅ/ቤቱ ኃላፊ የሆኑት አቶ ደመላሽ ውዴ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *